Wednesday Sep 08

Koromi


Amana Weldach




Amana kids was established to help eliminate some of the deprivations orphan children face in and around Harar. In 1995 we reached out to five kids. Today, we have reached 21 children ranging from kindergarten to seventh Grade. Their ages range between 3 and 15 with complete gender equality. Amana will add an additional 5 to10 kids annually until the future goal of 500 kids is reached.

Harar

 

ነባር ቅርሶች ጥንታዊነታቸውን ይዘው ከትውልድ ትውልድ እንዲተላለፉ ህብረተሰብ ሰፊ ድርሻ እንዳለው ተጠቆመ፡፡

Attention: open in a new window. PDFPrintE-mail

Harari Mass Media
ነባር ቅርሶች ጥንታዊነታቸውን ይዘው ከትውልድ ትውልድ እንዲተላለፉ ህብረተሰብ ሰፊ ድርሻ እንዳለው ተጠቆመ፡፡

በሀረር አዳ ቤት ከህብረተሰብ ለተውጣጡ አካላት የግንዛቤ አውደ ጥናት ተሰጥቷል፡፡
ሀረር በአለም አቀፍ የሳይንስ የትምህርትና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) እ.ኤ.አ በ2006 በአለም ቅርስነት ተመዝግባለች በዚያን ወቅትም ቅርሶቹ ተገቢውን ጥበቃና እንክብካቤ አግኝተው ለትውልድ እንዲተላለፉና ለጥናትና ምርምር አገልግሎት የሚውሉበትን ሁኔታ ለማመቻቸት የተገባ ቃል አለ ይህንንም ለማስፈፀም የክልሉ መንግስት ከGTZ ጋር በመተባበር ከህብረተሰብ ለተውጣጡ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ አውደ ጥናት የተሰጣቸው፡፡


የአለም አቀፍ ቅርስ አካል የሆነው የጀጎል ግንብ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፍ መንግስት ብቻውን የሚያደርገው እንቅስቃሴ በህብረተሰብ መደገፍ እንዳለበት የገለፁት የጀጎል ቅርስ ተንከባካቢ ጽ/ቤት ተወካይ ሃላፊ አቶ ኢብራሂም አብዱረህማን ህብረተሰብ ቅርሱን ከተንከባከበ ሀረር የቱሪስት መዳረሻነቷ ይሰፋል ብለዋል፡፡


ነባር ቅርሶች ጥንታዊነታቸውን ይዘው እንዲቆዩ ህብረተሰቡ በመንከባከብና ቅርሶቹን ያለ አግባብ ለማደስ ባለመሞከር ቅርሶቹ ያላቸውን ይዘት ይዘው እንዲቀጥሉ የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት አለባቸው ብለዋል፡፡


ከGTZ ተወክለው የመጡት የከተማ ቀያሽና አርክቴክቸር ወ/ሮ ገብሬሏ ማርች የጀጎል ግንብን መልሶ መገንባት. ታሪካዊ ህንፃዎችን እንዴት ማደስና መልሶ ማቋቋም የሚቻልበትን መንገድና ታሪካዊነቱን ሳይለቅ ማቆየት የሚቻልበትን መንገድ ከህብረተሰብ ጋር ተወያይተውበታል፡፡

Translate



My Favorite Video

mod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_counter
mod_vvisit_counterToday222
mod_vvisit_counterYesterday528