Wednesday Sep 08

Koromi


Amana Weldach




Amana kids was established to help eliminate some of the deprivations orphan children face in and around Harar. In 1995 we reached out to five kids. Today, we have reached 21 children ranging from kindergarten to seventh Grade. Their ages range between 3 and 15 with complete gender equality. Amana will add an additional 5 to10 kids annually until the future goal of 500 kids is reached.

Harar

 

በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገሪቱ የሚካሄደውን የልማት እንቅስቃሴና መልካም አስተዳደር በመደገፍ ሰልፍ አካሄዱ፡፡

Attention: open in a new window. PDFPrintE-mail


በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለጠቅላይ ሚኒስተር መለስ ዜናዊ የእንኳን ደህና መጣችሁ የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡

በካናዳ እየተካሄደ ባለው የቡድን ሃያ አገሮች ስብሰባ ላይ ለመካፈል ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ካናዳ ቶሮንቶ የሚገኙ ሲሆን በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የልማት እንቅስቃሴና ሀገሪቱ የአፍሪካውያንን ጥቅም ለማስጠበቅ በአለም አቀፍ መድረኮች የምታደርገውን ጥረት በመደገፍ በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ፡፡

በካናዳ የተለያዩ ግዛቶች የሚኖሩና በቶሮንቶ ለድጋፍ የወጡ ኢትዮጵያውያን እንዳሉት በኢትዮጵያ የሚታየው መልካም የልማት ስራ የሀገሪቱን ገፅታ በመለወጥ ላይ እንደሚገኝ ገልፀው ይህንኑ ጥረት ለመደገፍ የሚያስችላቸውን ተግባራት እያከናወኑ መሆኑንም ነው የገለፁት፡፡

ኢትዮጵያ በአፍሪካ እያሳዩት ያለውን የአመራር ብቃት እናደንቃለን ጠቅላይ ሚኒስትራችን የአፍሪካ ጀግና ናቸው እንዲሁም በ4ተኛው አገራዊ ምርጫ የውጪ ሃይሎችን ጣልቃ ገብነት እንቃወማለን የሚሉና ሌሎች መፈክሮችን በመያዝ ኢትዮጵውያኑ የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡

አቶ ኪዳኔ አፈወርቅና ሌሎች የአፍሪካውያን ፍላጎትና ጥቅም በአለም አቀፍ መድረኮች ለማስጠበቅ እንዲሁም በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እያደረጉ ያለውን እንቅስቃሴ እንደሚያደንቁ ገልፀዋል፡፡

Translate



My Favorite Video

mod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_counter
mod_vvisit_counterToday212
mod_vvisit_counterYesterday528